የሮማው ካቶሊክ ጳጳስ ፍራንሴዝ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አወደሱ የካቶሊኩ ሊቀ ጳጳስ ፍራንሴዝ ዛሬ ሰንበት እንደ ገለጹት በኢትዮጵያና ኤርትራመካከል ከሰሞኑ የተፈጠረው የሰላም ስምምነት በእጅጉ አስደሳች ነው ሲሉ አወድሰዋል። የሁለቱ ሀገራት መንግስታት ከሀያ አመታት ዝምታና እርስ በእርስ መቆራቆስ በኋላ ተቀራርበው ለመነጋገር መወሰናቸው በእጅጉ የሚደነቅ ተግባር ነው ብለዋል። “ይህ ለሁለቱ ሀገራት ህዝቦች ብቻም ሳይሆን ለመላው አፍሪካ [...]
የሮማው ካቶሊክ ጳጳስ ፍራንሴዝ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አወደሱ የካቶሊኩ ሊቀ ጳጳስ ፍራንሴዝ ዛሬ ሰንበት እንደ ገለጹት በኢትዮጵያና ኤርትራመካከል ከሰሞኑ የተፈጠረው የሰላም ስምምነት በእጅጉ አስደሳች ነው ሲሉ አወድሰዋል። የሁለቱ ሀገራት መንግስታት ከሀያ አመታት ዝምታና እርስ በእርስ መቆራቆስ በኋላ ተቀራርበው ለመነጋገር መወሰናቸው በእጅጉ የሚደነቅ ተግባር ነው ብለዋል። “ይህ ለሁለቱ ሀገራት ህዝቦች ብቻም ሳይሆን ለመላው አፍሪካ [...]
0 Comments
0 Shares