በብርጋዴር ጄኔራል ሀይሉ ጎንፋና አባ ነጋ ጃራ የሚመራው የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባላት የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው አዲስ አበባ መግባታቸው ተገለፀ። የግንባሩ አባለት በዛሬው ዕለት ሲገባ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎንፌ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር የመንግስትን ያቀረበውን ጥሪ በመቀበል የትጥቅ ትግሉን በማቆም ከመንግስት [...]
በብርጋዴር ጄኔራል ሀይሉ ጎንፋና አባ ነጋ ጃራ የሚመራው የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባላት የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው አዲስ አበባ መግባታቸው ተገለፀ። የግንባሩ አባለት በዛሬው ዕለት ሲገባ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎንፌ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር የመንግስትን ያቀረበውን ጥሪ በመቀበል የትጥቅ ትግሉን በማቆም ከመንግስት [...]
0 Comments
0 Shares