በብርጋዴር ጄኔራል ሀይሉ ጎንፋና አባ ነጋ ጃራ የሚመራው የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባላት የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው አዲስ አበባ መግባታቸው ተገለፀ። የግንባሩ አባለት በዛሬው ዕለት ሲገባ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎንፌ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር የመንግስትን ያቀረበውን ጥሪ በመቀበል የትጥቅ ትግሉን በማቆም ከመንግስት [...]
በብርጋዴር ጄኔራል ሀይሉ ጎንፋና አባ ነጋ ጃራ የሚመራው የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባላት የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው አዲስ አበባ መግባታቸው ተገለፀ። የግንባሩ አባለት በዛሬው ዕለት ሲገባ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎንፌ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር የመንግስትን ያቀረበውን ጥሪ በመቀበል የትጥቅ ትግሉን በማቆም ከመንግስት [...]
KALITIPRESS.COM
በብርጋዴር ጄኔራል ሀይሉ ጎንፋና አባ ነጋ ጃራ የሚመራው የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባላት አዲስ አበባ ገቡ
በብርጋዴር ጄኔራል ሀይሉ ጎንፋና አባ ነጋ ጃራ የሚመራው የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር አባላት የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው አዲስ አበባ መግባታቸው ተገለፀ። የግንባሩ አባለት በዛሬው ዕለት ሲገባ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎንፌ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተባበረው ኦሮሞ ነፃነት ግንባር የመንግስትን ያቀረበውን ጥሪ በመቀበል የትጥቅ ትግሉን በማቆም ከመንግስት ጋር ለ
0 Comments 0 Shares