በደርግ ጊዜ በተለያዩ ኃላፊነቶች ሲያገለግሉ የነበሩት እና በአሜሪካ በስደት ሲኖሩ የነበሩት አምባደር ዶ/ር ካሳ ከበደ ዛሬ ረፋድ ወደ አገር ቤት ገቡ፡፡ ዶ/ር ካሳ ወደ አገር የገቡት መንግስት በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው ገብተው የለውጡ አካል እንዲሆኑ ባቀረበው ጥሪ መሰረት ነው፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ አምባሳደር [...]
በደርግ ጊዜ በተለያዩ ኃላፊነቶች ሲያገለግሉ የነበሩት እና በአሜሪካ በስደት ሲኖሩ የነበሩት አምባደር ዶ/ር ካሳ ከበደ ዛሬ ረፋድ ወደ አገር ቤት ገቡ፡፡ ዶ/ር ካሳ ወደ አገር የገቡት መንግስት በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው ገብተው የለውጡ አካል እንዲሆኑ ባቀረበው ጥሪ መሰረት ነው፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ አምባሳደር [...]
0 Comments
0 Shares