በደርግ ጊዜ በተለያዩ ኃላፊነቶች ሲያገለግሉ የነበሩት እና በአሜሪካ በስደት ሲኖሩ የነበሩት አምባደር ዶ/ር ካሳ ከበደ  ዛሬ  ረፋድ  ወደ አገር ቤት ገቡ፡፡ ዶ/ር ካሳ ወደ አገር የገቡት መንግስት በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው  ገብተው የለውጡ አካል እንዲሆኑ ባቀረበው ጥሪ መሰረት  ነው፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር  አቶ አህመድ ሺዴ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ አምባሳደር [...]
በደርግ ጊዜ በተለያዩ ኃላፊነቶች ሲያገለግሉ የነበሩት እና በአሜሪካ በስደት ሲኖሩ የነበሩት አምባደር ዶ/ር ካሳ ከበደ  ዛሬ  ረፋድ  ወደ አገር ቤት ገቡ፡፡ ዶ/ር ካሳ ወደ አገር የገቡት መንግስት በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው  ገብተው የለውጡ አካል እንዲሆኑ ባቀረበው ጥሪ መሰረት  ነው፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር  አቶ አህመድ ሺዴ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ አምባሳደር [...]
KALITIPRESS.COM
የኢሰፓና የሞረሽ ወገኔ የፖለቲካ ድርጅቶች መሪዎች አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በደርግ ጊዜ በተለያዩ ኃላፊነቶች ሲያገለግሉ የነበሩት እና በአሜሪካ በስደት ሲኖሩ የነበሩት አምባደር ዶ/ር ካሳ ከበደ  ዛሬ  ረፋድ  ወደ አገር ቤት ገቡ፡፡ ዶ/ር ካሳ ወደ አገር የገቡት መንግስት በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው  ገብተው የለውጡ አካል እንዲሆኑ ባቀረበው ጥሪ መሰረት  ነው፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር  አቶ አህመድ ሺዴ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ አምባሳደር ካሳ ከበደ  በደ
0 Comments 0 Shares