በአንዋር መስጊድ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ በርካታ መደብሮች ወደሙ
ታምሩ ጽጌ
Sun, 07/01/2018 - 10:27
በአንዋር መስጊድ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ በርካታ መደብሮች ወደሙ ታምሩ ጽጌ Sun, 07/01/2018 - 10:27
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
በአንዋር መስጊድ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ በርካታ መደብሮች ወደሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
መርካቶ በአንዋር መስጊድ በከለላቸው የንግድ መደብሮች ላይ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ፣ ከፍተኛ መጠን ያለው ንብረት መውደሙን የንብረቶቹ ባለቤቶች ገለጹ፡፡ የአንዋር መስጊድ አስተዳደር ካከራያቸው 300 ያህል መደብሮች ውስጥ 50 ያህሉ መቃጠላቸውን የተገለጸ ቢሆንም፣ ንብረቶቻቸው የእሳቱ ሰለባ የሆኑባቸው ባለንብረቶች ግን የሱቆቹ ብዛት ከ163 በላይ መሆናቸውን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
0 Comments 0 Shares