የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስትር ጂም ማቲስ - ዛሬ በቶክዮ ከጃፓኑ አቻቸው ጋር ተገናኝተው ሲነጋገሩ፣ አሜሪካ ከሰሜን ኮሪያ ጋር በሚደረገው የኑክሌር ድርድር በአካባቢው ቁርጠኝነት ላይ ጃፓን ያላትን ሥጋት አረጋግተዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስትር ጂም ማቲስ - ዛሬ በቶክዮ ከጃፓኑ አቻቸው ጋር ተገናኝተው ሲነጋገሩ፣ አሜሪካ ከሰሜን ኮሪያ ጋር በሚደረገው የኑክሌር ድርድር በአካባቢው ቁርጠኝነት ላይ ጃፓን ያላትን ሥጋት አረጋግተዋል።
0 Comments
0 Shares