በኢትዮጵያ ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አባባ የገባቸው ሮቦቷ ሶፊያ የተወሰነ አካሏ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ ስትደርስ መጥፋቱ ታወቀ። የጠፋው የሮቦቷ ሶፊያ የተወሰነ አካል ጉደለት እንደሚፈጥር ም ተገልጿል። ሀገር ውስጥ የሚገኙ ባለሙያዎች የጠፋውን አካል ለመተካት ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ እንደሚገኙ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ የገባቸውን ሶፊያ ለመቀበል ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ይገኛሉ [...]
በኢትዮጵያ ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አባባ የገባቸው ሮቦቷ ሶፊያ የተወሰነ አካሏ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ ስትደርስ መጥፋቱ ታወቀ። የጠፋው የሮቦቷ ሶፊያ የተወሰነ አካል ጉደለት እንደሚፈጥር ም ተገልጿል። ሀገር ውስጥ የሚገኙ ባለሙያዎች የጠፋውን አካል ለመተካት ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ እንደሚገኙ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ የገባቸውን ሶፊያ ለመቀበል ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ይገኛሉ [...]
KALITIPRESS.COM
አዲስ አበባ የገባቸው የሮቦቷ የሶፊያ የተወሰነ አካሏ ጠፋ
በኢትዮጵያ ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አባባ የገባቸው ሮቦቷ ሶፊያ የተወሰነ አካሏ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ ስትደርስ መጥፋቱ ታወቀ። የጠፋው የሮቦቷ ሶፊያ የተወሰነ አካል ጉደለት እንደሚፈጥር ም ተገልጿል። ሀገር ውስጥ የሚገኙ ባለሙያዎች የጠፋውን አካል ለመተካት ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ እንደሚገኙ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ የገባቸውን ሶፊያ ለመቀበል ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ይገኛሉ ተብሎ የነበ
0 Comments 0 Shares