የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድን ለመደገፍ ባለፈው ቅዳሜ በተደረገው ሰልፍ የተፈፀመውን የቦምብ ጥቃት ያቀነባበሩት ኃይሎች ጥቃታቸውን ሊደግሙ ይችላሉ ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት ትላንት ረቡዕ ማስጠንቀቁንና ሕዝቡ በንቃት እንዲከታተል ጥሪ ማቅረቡን ሮይተርስ የዜና አገልግሎት ዘግቧል።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድን ለመደገፍ ባለፈው ቅዳሜ በተደረገው ሰልፍ የተፈፀመውን የቦምብ ጥቃት ያቀነባበሩት ኃይሎች ጥቃታቸውን ሊደግሙ ይችላሉ ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት ትላንት ረቡዕ ማስጠንቀቁንና ሕዝቡ በንቃት እንዲከታተል ጥሪ ማቅረቡን ሮይተርስ የዜና አገልግሎት ዘግቧል።
AMHARIC.VOANEWS.COM
"የቦምብ ጥቃት ያቀነባበሩት ኃይሎች ጥቃታቸውን ሊደግሙ ይችላሉ" - የኢትዮጵያ መንግሥት
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድን ለመደገፍ ባለፈው ቅዳሜ በተደረገው ሰልፍ የተፈፀመውን የቦምብ ጥቃት ያቀነባበሩት ኃይሎች ጥቃታቸውን ሊደግሙ ይችላሉ ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት ትላንት ረቡዕ ማስጠንቀቁንና ሕዝቡ በንቃት እንዲከታተል ጥሪ ማቅረቡን ሮይተርስ የዜና አገልግሎት ዘግቧል።
0 Comments 0 Shares