አየር መንገድ በሞተር ችግር የቆሙ አራት አውሮፕላኖችን አስጠግኖ እያስነሳ እንደሆነ አስታወቀ
ቃለየሱስ በቀለ
Wed, 06/27/2018 - 09:35
አየር መንገድ በሞተር ችግር የቆሙ አራት አውሮፕላኖችን አስጠግኖ እያስነሳ እንደሆነ አስታወቀ ቃለየሱስ በቀለ Wed, 06/27/2018 - 09:35
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
አየር መንገድ በሞተር ችግር የቆሙ አራት አውሮፕላኖችን አስጠግኖ እያስነሳ እንደሆነ አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሮልስ ሮይስ ሞተሮች የተገጣጠሙላቸው አራት ቦይንግ ቢ787-8 አውሮፕላኖች ካለፈው ሚያዝያ ወር ጀምሮ ቆመው የነበሩ ቢሆንም፣ ከሞተር አምራቹ ኩባንያ ጋር በመነጋገር ሞተሮቹ እየተጠገኑ አውሮፕላኖቹ ወደ ሥራ በመመለስ ላይ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ለቆሙት አውሮፕላኖች ካሳ እየተከፈለው መሆኑን ገልጿል፡፡
0 Comments 0 Shares