ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝ ማውጣት ልትጀምር ነው
ዳዊት እንደሻው
Wed, 06/27/2018 - 11:04
ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝ ማውጣት ልትጀምር ነው ዳዊት እንደሻው Wed, 06/27/2018 - 11:04
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝ ማውጣት ልትጀምር ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ኢትዮጵያ ከሐሙስ ሰኔ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ የተፈጥሮ ጋዝ ማውጣት እንደምትጀምር ታወቀ፡፡ ፖሊ ጂሲኤል የተባለው የቻይና ኩባንያ በሶማሌ ክልል ነዳጅ ለማውጣት መሰማራቱ የሚታወስ ሲሆን፣ ነዳጅ በሚያወጣበት ስፍራ ያለው የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት ከስድስት እስከ ስምንት ትሪሊዮን ኪዩቢክ ፊት እንደሚሆን ተገምቷል፡፡ በኦጋዴን ካሉብና ሂላላ አካባቢዎች ፍለጋውን ሲያካሂድ የነበረው ይህ ድርጅት፣ ሐሙስ የሚወጣው ነዳጅ ወደ አዲስ አበባ ተጓጉዞ ለሲሚንቶ አምራቾች እንደሚከፋፈል ታውቋል፡፡
0 Comments 0 Shares