የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የትረምፕ አስተዳደር በአምስት ሙስሊሞች በሚበዙባቸው ሀገሮች ላይ የጣለውን የጉዞ ገደብ ዛሬ ለጥቂት እንዲፀና አድርጓል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከአጨቃጫቂ ፖሊሲዎቻቸው በአንዱ ድል አግኝተዋል ማለት ነው።
የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የትረምፕ አስተዳደር በአምስት ሙስሊሞች በሚበዙባቸው ሀገሮች ላይ የጣለውን የጉዞ ገደብ ዛሬ ለጥቂት እንዲፀና አድርጓል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከአጨቃጫቂ ፖሊሲዎቻቸው በአንዱ ድል አግኝተዋል ማለት ነው።
0 Comments
0 Shares