ታይላንድ ላይ በአንድ ትልቅ ዋሻ ውስጥ በደረሰው የውሃ መጥለቅልቅ ምክንያት መውጫ አጥተዋል የተባሉትን አሥራ ሁለት በአሥሮች ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ የእግር ኳስ ተጫዋቾችንና አሰልጣኛቸዋን የመፈለጉ ጥረት ለአራተኛ ቀን ቀጥሏል።
ታይላንድ ላይ በአንድ ትልቅ ዋሻ ውስጥ በደረሰው የውሃ መጥለቅልቅ ምክንያት መውጫ አጥተዋል የተባሉትን አሥራ ሁለት በአሥሮች ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ የእግር ኳስ ተጫዋቾችንና አሰልጣኛቸዋን የመፈለጉ ጥረት ለአራተኛ ቀን ቀጥሏል።
0 Comments
0 Shares