ይህ የዛሬ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መመሥረቻ ቻርተርና ሰባ ዓመት በሀገሮች መካከል ከተፈረመው የሰብዓዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ድንጋጌ ጋር የተያያዘ ዕለት ዘንድሮ በዓለም ደረጃ ሲታሰብ ሃያኛ ዓመቱ ነው።
ጽዮን ግርማ በኢትዮጵያ በየእሥር ቤቱ ይደርስባቸው የነበሩ የከፉና የሥቃይ አያያዞችን ያካፈሉን ሰሞኑን የተለቀቁ የቀድሞ እሥረኞች ታሪክ ይዛ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች።
ይህ የዛሬ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መመሥረቻ ቻርተርና ሰባ ዓመት በሀገሮች መካከል ከተፈረመው የሰብዓዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ድንጋጌ ጋር የተያያዘ ዕለት ዘንድሮ በዓለም ደረጃ ሲታሰብ ሃያኛ ዓመቱ ነው። ጽዮን ግርማ በኢትዮጵያ በየእሥር ቤቱ ይደርስባቸው የነበሩ የከፉና የሥቃይ አያያዞችን ያካፈሉን ሰሞኑን የተለቀቁ የቀድሞ እሥረኞች ታሪክ ይዛ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች።
AMHARIC.VOANEWS.COM
ሐምሌ 19 ለሥቃይ አያያዝ ወይም ለቶርቸር ሰለባዎች ዓለም ድጋፉን የሚገልፅበት ቀን ነው
ይህ የዛሬ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መመሥረቻ ቻርተርና ሰባ ዓመት በሀገሮች መካከል ከተፈረመው የሰብዓዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ድንጋጌ ጋር የተያያዘ ዕለት ዘንድሮ በዓለም ደረጃ ሲታሰብ ሃያኛ ዓመቱ ነው። ጽዮን ግርማ በኢትዮጵያ በየእሥር ቤቱ ይደርስባቸው የነበሩ የከፉና የሥቃይ አያያዞችን ያካፈሉን ሰሞኑን የተለቀቁ የቀድሞ እሥረኞች ታሪክ ይዛ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች።
0 Comments 0 Shares