ማክሰኞ ህዳር 10 ቀን 2017 (አዲስ ማለዳ) ዘመናቸውን የጨረሱ የምርጫ ቦርድ አባላት ከሃላፊነት ሊነሱ ይገባል ሲል ከሰሞኑ ፍቃዱ የተሰረዘው ገዳ ቢሊሱማ ፓርቲ ከሷል፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የፓርቲዎችን ፍቃድ በመሰረዝ የሰላማዊ ትግል በርን እየዘጋ ነው ያለው ፓርቲው፣ ይህ ደግሞ ሆን ብሎ የሚከናወን ነው ሲል አብራርቷል፡፡ ከሰሞኑ ከታገዱ የ11 የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የሆነው ገዳ ቢሊሱማ ፓርቲ […]
ማክሰኞ ህዳር 10 ቀን 2017 (አዲስ ማለዳ) ዘመናቸውን የጨረሱ የምርጫ ቦርድ አባላት ከሃላፊነት ሊነሱ ይገባል ሲል ከሰሞኑ ፍቃዱ የተሰረዘው ገዳ ቢሊሱማ ፓርቲ ከሷል፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የፓርቲዎችን ፍቃድ በመሰረዝ የሰላማዊ ትግል በርን እየዘጋ ነው ያለው ፓርቲው፣ ይህ ደግሞ ሆን ብሎ የሚከናወን ነው ሲል አብራርቷል፡፡ ከሰሞኑ ከታገዱ የ11 የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የሆነው ገዳ ቢሊሱማ ፓርቲ […]
0 Comments
0 Shares