በጋርዱላ ዞን ደራሼ ወረዳ ሰዎችን ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማሰር ቀጥሏል” የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ጋርዱላ ዞን፣ ደራሼ ወረዳ፣ በአንድ ሳምንት ውስጥ ዘጠኝ ሰዎች ታስረዋል ሲሉ ነዋሪዎችና ቤተሰቦቻቸው ዛሬ መስከረም 23 ቀን 2017 ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
ከዞኑ የተሰወሩ እና የት እንዳሉ የማይታወቁ 55 ሰዎች አሉ ሲሉም ተናግረዋል።
የደራሼ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ኪስሞ ኪታንቦ፤ በወንጀል የተጠረጠሩ "ቁጥራቸው በዛ ያለ ሰዎች በአከባቢው አለ ባሉት ወታደራዊ ዕዝ ኮማንድ ፖሰት መታሰራቸውን አምነዋል።
ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት...