የአብን የፓርላማ አባል ዘመነ ኃይሉ ከሦስት ቀናት እስር በኃላ ዛሬ መለቀቃቸውን ተናገሩ
ባለፈው ሰኞ ባሕር ዳር ከተማ ውስጥ ለእስር ተዳርገው እንደነበር የጠቀሱት የተቃዋሚው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ አባል ዘመነ ኃይሉ ዛሬ መስከረም 23 ቀን 2017 ዓም መፈታታቸውን ተናግረዋል። አቶ ዘመነ በከተማው ከሚገኙት ፖሊስ ጣቢያዎች በአንዱ ከ40 ሰዎች ጋር ታስረው መቆየታቸውን ገልጠው ከእነዚህም ውስጥ አብዛኞቹ አሁንም በፖሊስ ቁጥጥር ስር መሆናቸውን አመልክተዋል።
በጉዳዩ ከፌደራልና ከክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት የሥራ ኃላፊዎች...