የኢራን አብዮታዊ ዘብ እንደገለጸው ከሆነ እስራኤል ለመድረስ 12 ደቂቃ የፈጀባቸው ፋታህ የተሰኙ ሃይፐርሶኒክ ሚሳዔሎችን ጭምር በጥቃቱ ላይ ጥቅም ላይ ውለዋል። ሦስት የእስራኤል አየር ማረፊያዎችን እና የሞሳድ የስለላ ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤትን ጨምሮ ዒላማቸውን በተሳካ ሁኔታ መምታታቸውንም አስታውቋል። ይህ የኢራን እርምጃ ከእስራኤል ጋር ወደለየለት ጦርነት የሚያስገባትን በር ይከፍት ይሆን?
የኢራን አብዮታዊ ዘብ እንደገለጸው ከሆነ እስራኤል ለመድረስ 12 ደቂቃ የፈጀባቸው ፋታህ የተሰኙ ሃይፐርሶኒክ ሚሳዔሎችን ጭምር በጥቃቱ ላይ ጥቅም ላይ ውለዋል። ሦስት የእስራኤል አየር ማረፊያዎችን እና የሞሳድ የስለላ ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤትን ጨምሮ ዒላማቸውን በተሳካ ሁኔታ መምታታቸውንም አስታውቋል። ይህ የኢራን እርምጃ ከእስራኤል ጋር ወደለየለት ጦርነት የሚያስገባትን በር ይከፍት ይሆን?
0 Comments
0 Shares