EthiopiaFirst ትላንት በተደረገው የድጋፍና የምስጋና ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦንብ አደጋ ያወግዛል:: በደረሰው አረመኔያዊ ጥቃት የህይወትም ሆነ አካላዊ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎቻችን በሙሉ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን መግለፅ ይወዳል። የጥቃቱ ሰለባ ለሆኑ ግለሰቦች ወዳጆችና ቤተሰቦች መፅናናትን ይመኛል። ፈጣሪ ኢትዮጵያን ይባርክ::
EthiopiaFirst ትላንት በተደረገው የድጋፍና የምስጋና ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦንብ አደጋ ያወግዛል:: በደረሰው አረመኔያዊ ጥቃት የህይወትም ሆነ አካላዊ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎቻችን በሙሉ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን መግለፅ ይወዳል። የጥቃቱ ሰለባ ለሆኑ ግለሰቦች ወዳጆችና ቤተሰቦች መፅናናትን ይመኛል። ፈጣሪ ኢትዮጵያን ይባርክ::
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
የኢትዮጵያፈርስት የሀዘን መግለጫ
EthiopiaFirst ትላንት በተደረገው የድጋፍና የምስጋና ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦንብ አደጋ ያወግዛል::በደረሰው አረመኔያዊ ጥቃት የህይወትም ሆነ አካላዊ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎቻችን በሙሉ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን መግለፅ ይወዳል። የጥቃቱ ሰለባ ለሆኑ ግለሰቦች ወዳጆችና ቤተሰቦች መፅናናትን ይመኛል።ፈጣሪ ኢትዮጵያን ይባርክ::
0 Comments 0 Shares