AMHARIC.VOANEWS.COM
በጅቡቲ የባህር ዳርቻ በሰጠመው የፍልስተኞች ጀልባ 45 ሞቱ 100 ጠፍተዋል
በጅቡቲ የባህር ዳርቻ ፍልሰተኞችን የጫኑ ሁለት ጀልባዎች ትላንት ማክሰኞ ሰጥመው 45 ሰዎች መሞታቸውንና አስክሬናቸውም መገኘቱን የተባበሩት መንግሥታት የፍልሰተኞች ድርጅት አስታወቀ። የነፍስ አድን ሠራተኞች 154 ፍልሰተኞችን ሲያድኑ ሌሎች ከ100 የሚበልጡ ፍልሰተኞችን እየፈለጉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል። 310 ሰዎችን ያሳፈሩት ሁለቱ ጀልባዎቹ የተነሱት ከየመን መሆኑን ዓለም አቀፉ የፍልስተኞ ድርጅት አስታውቋል። በምስራቅ አፍሪካ እና በየመን መካከል ባሉት...
0 Comments 0 Shares