በአቶ ጌታቸው የሚመሩት የህወሓት አመራሮች ጉባኤ ለማካሄድ እየተዘጋጁ መሆኑን ገለፁ
በነሐሴ ወር 2016 በተካሄደውና ምርጫ ቦርድ እውቅና ባልሰጠው የህወሓት ጉባኤ ያልተሳተፉት፣ በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመሩት የህወሓት አመራሮች ህጋዊ ሲሉ የገለፁትን 14ኛ ጉባኤ ለማካሄድ እንደተዘጋጁ ገልፀዋል ።
የአቶ ጌታቸው ቡድን አባላት ለሁለት ቀናት ባካሄዱትና "ህወሓትን የማዳን" በማለት በጠሩት ስብስባ ላይ ከተሳተፉት አመራሮች አንዱ አቶ በየነ መክሩ “ህወሓት ጉባኤውን ስላላካሄደ ለማካሄድ እየተዘጋጀን ነን” ብለዋል።
በዚህ ጉዳይ የሌላኛውን የህወሓት...