ቴል አቪቭ እና አካባቢው ያለው ሁኔታ
የመካከለኛው ምሥራቅ ውጥረት ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ ኢራን በዛሬው ዕለት ቁጥሩ ወደ 180 የሚጠጋ ሚሳኤል ወደ እስራኤል ተኩሳለች፡፡ ይሁንና በሚሳኤሎቹ ጥቃት እስካሁን የደረሰ ጉዳት አልተዘገበም፡፡ በሌላ በኩል በቴል አቪቭ በተኩስ እና በስለት በተፈፀመ ጥቃት ቢያንስ ስድስት ሰዎች ሲገደሉ ዘጠኝ ደግሞ ቆስለዋል።"ሽብርተኞች" ብሎ በገለጻቸው ሁለት ግለሰቦች ጥቃቱ እንደተፈፀመ የእስራኤል ፖሊስ አስታውቋል።
እንዲህ ባለው የሚሳኤል ጥቃት ወቅት እንደሚያደርጉት ሁሉ...