AMHARIC.VOANEWS.COM
የጄዲ ቫንስ እና ቲም ዋልዝ ክርክር
በአሜሪካ ምርጫ በምክትል ፕሬዝደንትነት የሚወዳደሩት የዲሞክራቲክ ፓርቲ ተወካዩ ቲም ዋልዝ እና የሪፐብሊካን ወኪሉ ጄ ዲ ቫንስ የመጀመሪያና የመጨረሻ የተባለውን ክርክር አድርገዋል። ሁለቱ እጩዎች መካከለኛው ምሥራቅ፣ የአየር ንብረት ለውጥ፣ ስደት፣ ኢኮኖሚ፣ ጽንስ የማስወረድ መብት፣ በመሣሪያ የሚፈፀም ሁከት እና ሌሎችንም ጉዳዮች በተመለከተ ተከራክረዋል። በተለይም ማክሰኞ ኢራን በእስራኤል ላይ የፈጸመችውን የሚሳዬል ጥቃት አስታኮ በመካከለኛው ምሥራቅ እየተባባሰ...
0 Comments 0 Shares