አንዲት ታዳጊ ሰነዶች ይዛ በሁለት ጎዳናዎች መካከል ቆማለች። ቢቢ ናዝዳና ትባላለች። የያዘቻቸው ሰነዶች ከምንም በላይ ይጠቅሟታል። ለሁለት ዓመት በፍርድ ቤት ከታገለች በኋላ ፍቺ እንድትፈጽም ፈቃድ የተሰጠባቸው ሰነዶች ናቸው። ዕድሜዋ ሳይደርስ ነበር የተዳረችው። ሰነዶቹ ከዚህ ሕይወት ነጻ ያወጧታል። እነዚህን ሰነዶች ታሊባን ተቀባይነት የላቸውም ብሏል።
አንዲት ታዳጊ ሰነዶች ይዛ በሁለት ጎዳናዎች መካከል ቆማለች። ቢቢ ናዝዳና ትባላለች። የያዘቻቸው ሰነዶች ከምንም በላይ ይጠቅሟታል። ለሁለት ዓመት በፍርድ ቤት ከታገለች በኋላ ፍቺ እንድትፈጽም ፈቃድ የተሰጠባቸው ሰነዶች ናቸው። ዕድሜዋ ሳይደርስ ነበር የተዳረችው። ሰነዶቹ ከዚህ ሕይወት ነጻ ያወጧታል። እነዚህን ሰነዶች ታሊባን ተቀባይነት የላቸውም ብሏል።
0 Comments
0 Shares