AMHARIC.VOANEWS.COM
የአፍሪኮም አዛዥ በሶማሊያ ስለ አሜሪካ ጦር ተሳትፎ ግልፅ አደረጉ
የአፍሪካ ህብረት እኤአ በሚቀጥለው 2025 አዲስ ለሚያሰማራው የሶማሊያ ድጋፍ ሰጪ እና እና አረጋጊ ተልዕኮ (AUSSOM) የትኞቹ ሀገራት ወታደር እንደሚያዋጡ ገና አልወሰነም። የሶማሊያ መንግሥት ኢትዮጵያን ከሶማሌላንድ ጋር ባደረገችው አወዛጋቢ ሥምምነት የተነሳ ከተልዕኮው እንድትገለል በመጠየቁ በጉዳዩ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ የዘገየ ይመስላል። በሁለቱ ሀገራት መካከል የተካረረው ውዝግብ ሳይበርድ በቀጠለበት በዚህ ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ በዚህ ዓመት መጨረሻ በሚደረገው...
0 Comments 0 Shares