የፖለቲካ መብቶችን አፍነዋል የተባሉ ሕጎችንና የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል ብሔራዊ ምክር ቤት ተቋቋመ
ዮሐንስ አንበርብር
Sun, 06/24/2018 - 16:52
የፖለቲካ መብቶችን አፍነዋል የተባሉ ሕጎችንና የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል ብሔራዊ ምክር ቤት ተቋቋመ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 06/24/2018 - 16:52
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የፖለቲካ መብቶችን አፍነዋል የተባሉ ሕጎችንና የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል ብሔራዊ ምክር ቤት ተቋቋመ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የፖለቲካ መብቶችን አፍነዋል ተብለው የተለዩ ሕጎችን ለማሻሻልና መሠረታዊ የፍትሕ ሥርዓት ለውጥ ለማካሔድ የሚሠራ ብሔራዊ ምክር ቤት ተቋቋመ። ምክር ቤቱ "የፍትሕና የሕግ ሥርዓት ማሻሻያ ብሔራዊ ምክር ቤት" የሚል መጠሪያ የተሰጠው መሆኑን፣ በጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ ሰብሳቢነት እንደሚመራ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የሪፖርተር ምንጮች ተናግረዋል።
0 Comments 0 Shares