ካመላ ሄሪስ የሜክሲኮን ድንበር ይጎበኛሉ
ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ የዲሞክራቲክ ፓርቲው ዕጩ ከመሆናቸው ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በአሜሪካና በሜክሲኮ መካከል ያለውን ድንበር ዛሬ ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የድንበር ጉዳይ በያዝነው የምርጫ ወቅት እጅግ አከራካሪ ጉዳይ ሲሆን፣ የምክትል ፕሬዝደንቷ ጉብኝት ይህንኑ ጉዳይ ፊት ለፊት ለመጋፈጥ ያለመ ነው ተብሏል።
በያዝነው የምርቻ ወቅት፣ የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕና አጋራቸው ጄ ዲ ቫንስ ምክትል የባይደን አስተዳደር የድንበር አያያዝ እና...