AMHARIC.VOANEWS.COM
ካመላ ሄሪስ የሜክሲኮን ድንበር ይጎበኛሉ
ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ የዲሞክራቲክ ፓርቲው ዕጩ ከመሆናቸው ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በአሜሪካና በሜክሲኮ መካከል ያለውን ድንበር ዛሬ ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። የድንበር ጉዳይ በያዝነው የምርጫ ወቅት እጅግ አከራካሪ ጉዳይ ሲሆን፣ የምክትል ፕሬዝደንቷ ጉብኝት ይህንኑ ጉዳይ ፊት ለፊት ለመጋፈጥ ያለመ ነው ተብሏል። በያዝነው የምርቻ ወቅት፣ የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕና አጋራቸው ጄ ዲ ቫንስ ምክትል የባይደን አስተዳደር የድንበር አያያዝ እና...
0 Comments 0 Shares