በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ አንድ ገበያን በከባድ መሣሪያ ደበደበ
በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ኤል ፋሸር በተሰኘች ከተማ በሚገኝ አንድ ገበያ ላይ ትላንት ምሽት ባደረሰው የከባድ መሣሪያ ጥቃት 18 ሰዎች መሞታቸው ተነግሯል። በደርዘን የሚቆጠሩ እንደተጎዱም የሕክምና ምንጮችን የጠቀሰው የኤኤፍፒ ዘገባ አመልክቷል።
ለ17 ወራት በዘለቀው ጦርነት የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉና መደበኛው የሱዳን ሠራዊት የሰሜን ዳርፉር መዲና የሆነችውን ኤል ፋሸርን ለመቆጣጠር ሲፋለሙ ቆይተዋል።
በሱዳን እየተካሄደ ያለው ጦርነት፣ በተለይም በ ኤል ፋሸር...