AMHARIC.VOANEWS.COM
79ኛው የመንግሥታቱ ጉባዔ አራተኛ ቀን ውሎ
በኒው ዮርክ እየተካሄደ ባለው የመንግሥታቱ ጉባዔ ከምሳ ሰዓት በፊት በነበረው የካሪቢያን ሀገራቶች፣ ታንዛኒያ፣ ሞልዶቫ፣ ክሮሺያ እና እስራኤል ለመንግሥታቱ ድርጅት ንግግር ካደረጉ ሀገራቶች መካከል ናቸው። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ‘ሀገሬ ጦርነት ውስጥ ባለችበት ወቅት ይኼንን ጉባዔ ለመታደም አላሰብኩም ነበር’ ያሉ ሲሆን ነገር ግን ባለፉት ቀናቶች የተለያዩ ዓለም መንግሥታት ሀገሬን ሲወርፉ እና በሀሰት ሲከሱ በዝምታ ማለፍ አልቻልኩም ብለዋል።...
0 Comments 0 Shares