AMHARIC.VOANEWS.COM
የሱዳን የጦር ኃይል በካርቱም በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ይዞታዎች ላይ ጥቃት አደረሰ
የሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ዛሬ ሐሙስ በአየር እና በመድፍ ጥቃቶች መናወጧን አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ የአይን አማኞች እና ወታደራዊ ምንጮችን ጠቅሶ ዘገበ፡፡ የጦር ሠራዊቱ የፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ይዞታዎችን የደበደበ ሲሆን በርካታ ነዋሪዎች እንደገለጡት ግጭቱ ሌሊት ላይ ነው የጀመረው፡፡ የዛሬው ጥቃት የጦር ኃይሉ በዋና ከተማዋ በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ቁጥጥር ሥር ያሉ ቦታዎችን ለመያዝ ከወራት በኋላ የሰነዘረው ከባድ ጥቃት እንደሆነ ተመልክቷል፡፡ የዛሬው ጥቃት የደረሰው...
0 Comments 0 Shares