AMHARIC.VOANEWS.COM
በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ ገለፀ
በኢትዮጵያ በግጭት አካባቢዎች የሚፈፀሙ ዘርፈ ብዙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች አሳሳቢ ሆነው መቀጠላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣በግጭት ዐውድ ውስጥ ያሉ አካባቢዎችን የሩብ ዓመት የሰብዓዊ መብት ሁኔታ የተመለከተ ሪፖርት ትላንት አመሻሽ ላይ አውጥቷል፡፡ ሪፖርቱ፣ በአምስት ክልሎች ውስጥ በርካታ ሲቪሎች መገደላቸውን፣ ብዙዎች ለአካል ጉዳት መዳረጋቸውን እና ከፍተኛ የንብረት ውድመት መድረሱን አመልክቷል፡፡ በግጭት ተሳታፊ...
0 Comments 0 Shares