AMHARIC.VOANEWS.COM
“እስራኤል ቀጠናውን ወደ የለየለት ጦርነት እየገፋች ነው” የአካባቢው ሃገራት
በቀጠናው አደገኛ በሆነ ሁኔታ ጦርነቱ ከመስፋፋቱ በፊት፣ “እስራኤል በጋዛ ላይ የምትፈጽመው ጥቃት” እንዲቆም ግብፅ፣ ዮርዳኖስ እና ኢራቅ ዛሬ ረቡዕ በጋራ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል። የሶስቱ ሃገራት የውጪ ጉዳይ ምኒስትሮች ባወጡት መግለጫ፣ እስራኤል በሌባኖስ ላይ የምትወስደውን ወታደራዊ እርምጃ አውግዘው፣ “እስራኤል ቀጠናውን ወደ የለየለት ጦርነት እየገፋች ነው” ብለዋል። ምኒስትሮቹ በተጨማሪም፣ የተመድ የፀጥታው ም/ቤት እና ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጦርነቱን...
0 Comments 0 Shares