ባይደን ወደ አፍሪካ ሊጓዙ ነው
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ለረጅም ግዜ ሲጠበቅ የነበረውን የአፍሪካ ጉብኝት በመጪው ጥር ወር ላይ በአንጎላ እንደሚያደርጉ ዋይት ሃውስ ትላንት ማክሰኞ አስታውቋል።
ባይደን ከሁለት ዓመታት በፊት የአፍሪካ መሪዎችን ዋሽንግተን ላይ ለጉባኤ በጋበዙበት ወቅት አህጉሪቱን እንደሚጎበኙ ቃል ገብተው ነበር።
ጉብኝቱ የአሜሪካ ባላንጣዋ ቻይና በአህጉሪቱ ላይ ያላትን እያደገ የመጣ ተጽእኖ ለመገዳደር አስተዳደሩ የሚያደርገው ጥረት አካል እንደሆነ የአሶስዬትድ ፕረስ...