AMHARIC.VOANEWS.COM
ሶማሊያ ለኢትዮጵያ ነቀፌታ ምላሽ ሰጠች
የኢትዮጵያው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ታዬ አጽቀ ስላሴ “የውጪ ኃይሎች” ለሶማሊያ መሣሪያ ማቀበላቸው “የተዳከመውን የፀጥታ ሁኔታ የሚያባብስ እና መሣሪያውም በሶማሊያ በሚገኙ አሸባሪዎች እጅ ሊወድቅ ይችላል” ብለው መናገራቸውን ተከትሎ፣ የሶማሊያው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ነቀፌታ አሰምተዋል። የሶማሊያው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር አህምድ ሞአሊም ፊቂ ለሮይተርስ የዜና ወኪል እንዳሉት “ስም አጥፊ” ብለው የጠሩት የኢትዮጵያ መግለጫ፣ “በሕገ ወጥ መንገድ በሶማሊያ ድንበር...
0 Comments 0 Shares