ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በመስቀል አደባባይ በተካሄደው በዛሬው ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ 98 ሰዎች መቁሰላቸውን፣ እስካሁን ግን ሕይወቱ ያለፈ ሰው ሪፖርት አለመደረጉን ፌደራል ፖሊስ ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማልን አነጋግረናቸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በመስቀል አደባባይ በተካሄደው በዛሬው ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ 98 ሰዎች መቁሰላቸውን፣ እስካሁን ግን ሕይወቱ ያለፈ ሰው ሪፖርት አለመደረጉን ፌደራል ፖሊስ ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማልን አነጋግረናቸዋል።
AMHARIC.VOANEWS.COM
በፍንዳታው የሰው ሕይወት ጠፍቷል ብዙ ሰው ቆስሏል
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በመስቀል አደባባይ በተካሄደው በዛሬው ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ 98 ሰዎች መቁሰላቸውን፣ እስካሁን ግን ሕይወቱ ያለፈ ሰው ሪፖርት አለመደረጉን ፌደራል ፖሊስ ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማልን አነጋግረናቸዋል።
0 Comments 0 Shares