AMHARIC.VOANEWS.COM
በግሪክ ደሴት ጀልባ ሰጥሞ ሦስት ፍልሰተኞች ሲሞቱ አብዛኞቹ አልተገኙም
ፍልሰተኞችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ ጀልባ በግሪክ ሳሞስ ደሴት አቅራቢያ ሰጥሞ የሦስት ፍልሰተኞች ህይወት ሲያልፍ በርካቶች የደረሱበት እንደማይታወቅ፣ የግሪክ የባህር ጠረፍ ጥበቃ አስታውቋል። ከአጂያን ደሴት በስተሰሜን ምዕራብ ከሚገኘው አጂዮስ ኢሲዶሮስ የተሰኘ ድንጋያማ የባህር ዳርቻ የተነሳው ጀልባ ቢያንስ 30 ሰዎችን አሳፍሮ እንደነበር የባህር ጠረፍ ጥበቃው ጨምሮ ገልጿል። አንድ የባህር ጥበቃ ባለስልጣን፣ ሞተው የተገኙት ሦስቱም ፍልሰተኞች ሴቶች መሆናቸውን...
0 Comments 0 Shares