እስራኤል ሄዝቦላህ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት አካሄደች
የእስራኤል ኃይሎች ዛሬ ሰኞ በደቡባዊ ሊባኖስ ሰፊ የአየር ድብደባ አካሂደዋል።
በእስራኤል እና በሄዝቦላህ ታጣቂዎች መካከል የተነሳው ግጭት ተባብሶ በቀጠለበት ወቅት የተካሄደው የአየር ድብደባ በቀጠናው ሰፊ ጦርነት እንዳይቀሰቅስ አስግቷል።
የአየር ድብደባውን ተከትሎ የእስራኤል ጦር ከ300 በላይ ዒላማዎች ላይ ጥቃት ማድረሱን ሲያስታውቅ ፣ የሊባኖስ መንግስት የዜና ማሰራጫ በበኩሉ፣ በደቡባዊው የሀገሪቱ ክፍል በሚገኙ በርካታ ቦታዎች ላይ ከባድ ጥቃቶች...