በህወሓት ክፍፍል ውስጥ ለማንም አልወግንም ሲል የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ካቢኔ አስታወቀ
በትግራይ ክልል የተፈጠረው ክፍፍል በህወሓት ከፍተኛ አመራሮች መካከል እንጂ በጊዜያዊ አስተዳደሩ እና በህወሓት መካከል አይደለም ሲል የክልሉ ካቢኔ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ::
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ትላንት እሁድ መስከረም 12 ቀን 2017 ዓ/ም. ባወጣው መግለጫ፣ ህግ እና ስርአት ተከትሎ የመሾም እና የመሻር ስራውንም አጠናክሮ እንዲሚቀጥል ገልጿል::
በሌላ ዜና፣ ጉባኤ ያካሄዱ የህወሓት ኣመራሮች በተለያዩ የትግራይ ክልል ከተሞች ህዝባዊ...