AMHARIC.VOANEWS.COM
ኢትዮጵያ ግብጽ በሳምንቱ መጨረሻ ወደሶማሊያ በድጋሚ የጦር መሣሪያዎች መላኳን በሚመለከት ያላትን ሥጋት ገለጸች
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ታየ አፅቀሥላሴ "የውጭ ኃይሎች ወደሶማሊያ የሚልኳቸው የጦር መሣሪያዎች አስቀድሞም ያለውን ደካማ የጸጥታ ሁኔታ ሊያባብሱ እና መሣሪያዎቹ በአሸባሪዎች እጅ ሊወድቁ ይችላሉ" ብለዋል። የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ታየ ይህንን ሥጋታቸውን በኒው ዮርክ እየተካሄደ ካለው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ከድርጅቱ የሰላም ግንባታ እና የፖለቲካ ጉዳዮች ረዳት ዋና ጸሐፊ ሮዝሜሪ ዲካርሎ ጋር ባደረጉት ውይይት ያሳወቋቸው መሆኑን...
0 Comments 0 Shares