ዩክሬን በሰው አልባ አውሮፕላኖች አማካኝነት በጦር መሳርያ ማከማቻዎቿ ላይ ጥቃት እንዳደረሰችባት ሩስያ ገለጸች
ዩክሬን በሰው አልባ አውሮፕላኖች በሩስያና ክሪምያ የፈጸመችውን ጥቃት ተከትሎ የጦር መሳሪያ ማከማቻ ላይ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ ፍንዳታ መከሰቱንና አውራ ጎዳናዎች መዘጋታቸውን የሩሲያ መገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች እና የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቀዋል፡፡
ትላንት ሌሊት ከመቶ በላይ በሚሆኑ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) ዩክሬን አድርሰዋለች የተባለው ይህ ጥቃት የተፈጸመበት ቦታ ባለፈው ረቡዕ በተመሳሳይ ጥቃት ተመቶ አስራ ሶስት ሰዎች ተገድለዋል ከተባለው ሌላው...