ግብጽ ዜጎቿ ወደ ሶማሊላንድ እንዳይጓዙ አስጠነቀቀች
በሶማሊያ የሚገኙ የግብጽ ዜጎች እራስ ገዝ መሆኗን ወዳወጀችው ሶማሊላንድ እንዳይጓዙ በሶማሊያ የሚገኘው የግብጽ ኤምባሲ አስጠነቀቀ።
በሞቃዲሾ የሚገኘው የግብፅ የዐረብ ሪፐብሊክ ኤምባሲ መግለጫ ሁሉም የግብፅ ዜጎች የሶማሊያ አካል ወደ ሆነችው ሶማሌ ላንድ ግዛት እንዳይጓዙ አሳስቧል ሲል ባወጣው መግለጫ አመልክቷል።
መግለጫው ዜጎቹን ለማስጠንቀቅ በወሰነው ውሳኔ "በክልሉ ያለው የፀጥታ ሁኔታ አለመረጋጋት፤ በደህንነታቸው ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ" እንዳለ...