AMHARIC.VOANEWS.COM
ሂዝቦላ 100 ሮኬቶችን ወደ እስራኤል ተኮሰ
እስራኤል በሊባኖስ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ጥቃቶችን መፈጸሟን ተከትሎ፤ ሄዝቦላህ ከ100 በላይ ሮኬቶችን በሰሜናዊ እስራኤል ከሃፊያ ከተማ አቅራቢያ አስወነጭፏል። ሁለቱ ወገኖች ለወራት የዘለቀው ውጥረት መባባስ ተከትሎ ወደ ከፍተኛ ጦርነት እየተሸጋገሩ ይመስላል። ዛሬ እሁድ የተተኮሱት ሮኬቶች በሰሜን እስራኤል ላይ የአየር ወረራ ማስጠንቀቂያ ጥሪዎችን በማስነሳታቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ መጠለያ እንዲገቡ ተደርጓል። የእስራኤል ጦር ሮኬቶቹ ሲቪሎች ወዳሉባቸው...
0 Comments 0 Shares