AMHARIC.VOANEWS.COM
ሩሲያ በዩክሬን ካርኪቭ ከተማ ላይ በፈጸመችው ጥቃት 21 ሰዎች ጉዳት ደረሰባቸው
በዩክሬን ካርኺቭ ከተማ በሚገኝ የመኖሪያ ሰፈር ላይ የሩስያ በፈጸመችው ጥቃት 21 ሰዎች መቁሰላቸውን የካርኺቭ ርዕሰ መስተዳድር ዛሬ እሁድ አስታወቁ። ርዕሰ መስተዳደሩ ኦሌግ ሳይንጉቦቭ በቴሌግራም ባስተላለፉት መልዕክት ስምንቱ ጉዳት የደረሰባቸው ግለሰቦች ሆስፒታል ይገኛሉ ያሉ ሲሆን፤ ሁለቱ ደግሞ በጽኑ ህሙማን ክፍል እንደሚገኙ አስታውቀዋል። በሩሲያ የተፈጸመው ጥቃት በሲቪሎች መኖሪያ ላይ ሰዎች ተኝተው ሳሉ መፈጸሙ ተገልጿል። የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር...
0 Comments 0 Shares