AMHARIC.VOANEWS.COM
ዩክሬን በሰው አልባ አውሮፕላኖች አማካኝነት በጦር መሳርያ ማከማቻዎቿ ላይ ጥቃት እንዳደረሰችባት ሩስያ ገለጸች
ዩክሬን በሰው አልባ አውሮፕላኖች በሩስያና ክሪምያ የፈጸመችውን ጥቃት ተከትሎ የጦር መሳሪያ ማከማቻ ላይ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ ፍንዳታ መከሰቱንና አውራ ጎዳናዎች መዘጋታቸውን የሩሲያ መገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች እና የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቀዋል፡፡ ትላንት ሌሊት ከመቶ በላይ በሚሆኑ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) ዩክሬን አድርሰዋለች የተባለው ይህ ጥቃት የተፈጸመበት ቦታ ባለፈው ረቡዕ በተመሳሳይ ጥቃት ተመቶ አስራ ሶስት ሰዎች ተገድለዋል ከተባለው ሌላው...
0 Comments 0 Shares