የዩጋንዳው ፕሬዘዳን ዮሪ ሞሴቬኒ ልጅ በቀጣዩ ምርጫ እንደማይወዳደር አስታወቀ
በ2026 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እወዳደረዋለሁ ያለው የዩጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ሙሁኦዚ ካይኔሩጋባ ይህን ሃሳቡን መተውንና በምትኩ አባቱን እንደሚደግፍ አስታውቋል።
እአአ ከ1980 ጅምሮ ሃገሪቱን እየመሩ የሚገኙት የ80 አመቱ ፕሬዘዳንት ሞሰቬኒ በአሁኑ ወቅት የመከላከያ ሃይሉ መሪ ያደረጉት ልጃቸውን ሙሁኦዚ ካይኔሩጋባ ቀጣይ ተተኪያቸው ያደርጉታል ተብሎ በብዙዎች ተገምቷል፡፡
ካይኔሩጋባ ቀድሞ ትዊተር ይባል በነበረው የኤክስ ማህበራዊ ድህረ ገጽ...