AMHARIC.VOANEWS.COM
በደቡብ ወሎ ዞን ለተረጂዎች ርዳታ ዘግይቷል ተባለ
የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት በዞኑ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የእለት ደራሽ ምግብ በወቅቱ ለማቅረብ መቸገሩን ስለመግለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ተቀስቅሶ በነበረ የጸጥታ ስጋት ምክንያት ተፈናቅለው በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች የምግብ ርዳታ በወቅቱ ለማቅረብ መቸገሩን የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ መምሪያው እንደገለጸው የምግብ ርዳታውን ለማቅረብ የተቸገረው ከፌደራል መድረስ ያለበት...
0 Comments 0 Shares