AMHARIC.VOANEWS.COM
ሶማሊያ “ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ወደ ፑንትላንድ እያጓጓዘች ነው” ስትል ኢትዮጵያን ወነጀለች
ኢትዮጵያ "ያልተፈቀዱ የጦር መሳሪዎችን እና ጥይቶችን" ወደ ሶማሊያዋ ከፊል ራስ ገዝ አስተዳደር ፑንትላንድ ልካለች’ ሲል የሶማሊያ መንግሥት ዛሬ አርብ ባወጣው መግለጫ ከሷል። የተባለውን ድርጊት “በጽኑ ታወግዛለች” ያለው የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ፤ ኢትዮጵያ በሁለት ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች የተጫነውን የጦር መሳሪያ ወደ ፑንትላንድ በሚወስደው የገዛ ግዛቷ በኩል አሳልፋ ታጓጉዛለች” ሲል ከሷል። አያይዞም አንዳችም ዲፕሎማሲያዊ ተሳትፎ ወይም ፈቃድ...
0 Comments 0 Shares