በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን አመግባባት በማሸማገል መፍትሄ እንዲያገኝ በሁለት ዙር የሞከረችው ቱርክ ጥረቷን ከአገራቱ ጋር በተናጠል ልትቀጥል መሆኑን አስታወቀች። የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሐካን ፊዳን እንዳሳወቁት ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር በተፈራረመችው ስምምነት ምክንያት የተፈጠረውን የአፍሪካ ቀንድ ውጥረት ለማርገብ ሦስተኛውን ዙር ንግግር ከአገራቱ ባለሥልጣናት ጋር በተናጠል ለማካሄድ አቅዳለች።
በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን አመግባባት በማሸማገል መፍትሄ እንዲያገኝ በሁለት ዙር የሞከረችው ቱርክ ጥረቷን ከአገራቱ ጋር በተናጠል ልትቀጥል መሆኑን አስታወቀች። የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሐካን ፊዳን እንዳሳወቁት ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር በተፈራረመችው ስምምነት ምክንያት የተፈጠረውን የአፍሪካ ቀንድ ውጥረት ለማርገብ ሦስተኛውን ዙር ንግግር ከአገራቱ ባለሥልጣናት ጋር በተናጠል ለማካሄድ አቅዳለች።
0 Comments
0 Shares