AMHARIC.VOANEWS.COM
በባማኮ በተፈጸመው ጥቃት የሟቾች ቁጥር ከ70 በላይ አሻቅቧል
በማሊ መዲና ባማኮ በእስልምና አክራሪዎች ሳይፈጸም አልቀረም በተባለ ጥቃት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ70 በላይ ሲደርስ፣ ከ200 በላይ የሚሆኑት ላይ ደግሞ ጉዳት ደርሷል። የማክሰኞው ጥቃት ኢላማ ያደረገው ወታደራዊ ፖሊስ ማሰልጠኛን እና ወታደራዊ የአየር ማረፊያን ነበር ተብሏል። ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ የፀጥታ ምንጭ በጥቃቱ 77 ሰዎች ሲሞቱ 255 ደግሞ መቁሰላቸውን ተናግረዋል። እውነተኛነቱ የተረጋገጠ ኦፊሴላዊ ሰነድ ደግሞ የሟቾቹን ቁጥር ከ 100 በላይ...
0 Comments 0 Shares